“አሰልጣኝ መሆን ማለት መቃጠል ማለት ነው” - ሰውነት ቢሻው

ታትሟል

አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ለአፍሪካ ዋንጫ ለማብቃት ችለዋል። ለ31 ዓመታት በአሰልጣኝነት ሲያገለግሉ ለሁለት ወራት ብቻ አለመሥራታቸውን ይናገራሉ። አሁን ግን ማሰልጠን በቃኝ ብለው ትኩረታቸውን ታዳጊዎች ላይ አድርገዋል።